ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘየኀድር ውስተ ጽዮን።

መዝሙረ ዳዊት 911፲፩

ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘየኀድር ውስተ ጽዮን። ወንግርዎሙ ለአሕዛብ ምግባሮ። እስመ ተዘከረ ዘይትኀሠሥ ደሞሙ።

ትርጉም

በጽዮን ለሚኖር ለእግዚአብሔር ዘምሩ። በአሕዛብም መካከል አደራረጉን ንገሩ። ደማቸውን የሚመራመር እርሱ አስቧልና።
← ምስባክ