ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ

መዝሙረ ዳዊት 44፵፬12፲፪

ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ፤ ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኵሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር፤ ኵሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን።

ትርጉም

የጢሮስ ሴቶች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱለታል። የምድር ባልጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማለላሉ። ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው።
← ምስባክ