Esubalew Chekol
Projects
Blog
Resume
Links
ወአጽንዖ እግዚኦ ለዝንቱ ዘሠራዕከ ለነ
መዝሙረ ዳዊት
67
፷፯
፥
28
፳፰
-
29
፳፱
ወአጽንዖ እግዚኦ ለዝንቱ ዘሠራዕከ ለነ ።
ውስተ ጽርሕከ ዘኢየሩሳሌም።
ለከ ያመጽኡ ነገሥት አምኃ።
ትርጉም
አቤቱ ይህንም ለእኛ የስራኸውን አጽናው ።
በኢየሩሳሌም ስላለው ምቅደስህ ።
ነገሥታት እጅ መንሻን ለአንተ ያመጣሉ
← ምስባክ