ሣህሉ ለእግዚአብሔር መልዐ ምድረ።

መዝሙረ ዳዊት 32፴፪5

ሣህሉ ለእግዚአብሔር መልዐ ምድረ። ወበቃለ እግዚአብሔር ጸንዓ ሰማያት። ወእምእስትንፋሰ አፉሁ ኵሉ ኃይሎሙ።

ትርጉም

የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን መላች። በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ። ሠራዊታቸውም ሁሉ ባፉ እስትንፋስ ተገኙ።
← ምስባክ