እምሥራቀ ፀሐይ እስከነ ዐረብ።

መዝሙረ ዳዊት 49፵፱1

እምሥራቀ ፀሐይ እስከነ ዐረብ። ወእምጽዮን ሥነ ስብሐቲሁ። እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ።

ትርጉም

ከፀሐይም መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት። ከክብሩ ውበት ከጽዮን እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል።
← ምስባክ