እግዚአብሔርሰ ሰማያተ ገበረ።

መዝሙረ ዳዊት 95፺፭5

እግዚአብሔርሰ ሰማያተ ገብረ። አሚን ወሠናይት ቅድሜሁ። ቅድሳት ወዕበየ ስብሐት ውስተ መቅደሱ።

ትርጉም

እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ። ምስጋናና ውበት በፊቱ ናቸው። ቅዱስነትና ግርማ በመቅደሱ ውስጥ ናቸው።
← ምስባክ